እንኳን ደህና መጡ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ። አሜን።

ነስሑ እስመ ቀርበት መንግሥተ ሰማያት ማቴ. ፫፥፪፣ ማር. ፩፥፪፣ ሉቃ. ፫፥፫

መንግሥተ ሰማያት በልጅነት፤ ልጅነት በሃይማኖት ልትሰጥ ቀርባለችና እመኑ፤ ንስሐ ግቡ

ውድ አንባቢያን በቅድሚያ በልዑል እግዚአብሔር ፈቃድ በመጥምቀ መለኮት ቅዱስዮሐንስ ስም በአሜሪካ ሀገር የመጀመሪያ ወደ ሆነው ወደ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ቤተ ክርስቲያን ድረ ገጽ እንኳን ደህና መጡ። አገልግሎቱን በእውን ለማየትና ለመገልገል የቻልነውንም እንኳን ለዚህ አበቃን እላለሁ።

Continue reading “እንኳን ደህና መጡ”